ለዓመታት ያክል አገልግሎት ሲሰጥ ቆይቶ በ2010 ዓ.ም እንደገና ለማልማት አዲስ ዲዛይን ተዘጋጅቶለት ግንባታው ደረጃውን ጠብቆ በ2013 ዓ.ም ተጠናቆ ለአገልግሎት ዝግጁ ሆኖ ይገኛል፡፡
ልዩ የሚያደርገው
ምንም እንኳን አነስተኛ የቆዳ ስፋት ቢኖረው የሚገኝበት ስፍራ የንግድ ማዕከል በመሆኑ የመዝናኛ አገልግሎት ለሚፈልጉ ለአካባቢው ተገልጋዮች ተመራጭ ነው፡፡
የሚሰጣቸው አገልግሎቶች